Community
Emergency
Los Angeles - U.S.A
Start Date : 28th April 2025
End Date : 25th May 2025
ድንገተኛ በቤት እና በንብረት ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ እርዳታ ስለመጠየቅ
አበበች ዘውዱ በሽሮ ሜዳ አካባቢ የሚገኙ እናት ሲሆኑ የሚኖሩት ከ5 ልጆቻቸው እና ከባለቤታቸው ጌታቸው ጋር ሲሆን በአሁን ስዓት በአጋጠማቸው ድንገተኛ በእሳት ቃጠሎ ቤታቸው እና ንብረታቸዉን ስላጡ አሁን በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ እና በተቻለን አቅም ምግብ እና መጠለያ ስለሚያስፈልጋቸው የተቻለንን እናድርግላቸው
Goals
Raised
Also To Go
$ 50000Not Yet Completed